Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

3134 headlines · 42 sources · updated 14 minutes ago

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

ፈተናዎችን በመቅረፍ ከችግር አዙሪት ወደ ዘላቂ ብልጽግና የመሸጋገር ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደላቀ ከፍታና ብልጽግና ለመሸጋገር በምታደርገው ጉዞ የሚገጥሟትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጋሬጣዎች በቆራጥነት በማሸነፍ ትገኛለች፡፡ በአሁኑ ወቅት ሀገራችንን እየፈተኑ ያሉትን ዋና ዋና ሰው ሠራሽና መዋቅራዊ ችግሮች ለመቅረፍ የመደመር መንግሥት ሁለንተናዊ ሪፎርም በማካሄድ ላይ ነው። በተለይም የኑሮ ውድነትን፣…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif15 Aug 2026

የአረንጓዴ ዐሻራ ለማንጎ ምርታማነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አፍላቂነት የተጀመረው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ጥበቃን ከምግብ ዋስትና እና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አስተሳስሮ በመምራት ረገድ ታሪካዊ ስኬት እያስመዘገበ ይገኛል። ይህ መርሐ ግብር የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባሻገር፣ ለምግብነትና ለኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚውሉ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif15 Aug 2026

ኢትዮጵያና አሜሪካ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሽያ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ ወቅታዊ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ በትኩረት መክረዋል። በቀጣናው አካባቢ እየተስተዋሉ ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት በሚከናወኑ የትብብር መስኮች በጋራ መስራት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Somali GuardianRegionalSomaliguardian news15 Aug 2026

Somalia: Gen. Jimale Takar rejoins Puntland forces in major blow to Mogadishu

MOGADISHU (Somaliguardian) – Gen. Jimale Takar, commander of the Somali National Army’s 54th Division, has rejoined Puntland’s security forces and agreed that Danab units under his command at the Ligle military camp in Garowe will no…

Read at Somali GuardianHeadline and extract © Somali Guardian — reproduced for reference, full article at the publisher.
Goobjoog EnglishRegionalTomno Dominic15 Aug 2026

Somalia’s New Ambassador Presents Credentials in Khartoum as Diplomatic Activity Resumes

GOOBJOOG NEWS | KHARTOUM: Somalia’s newly appointed ambassador to Sudan, Dr Ahmed Jama Omar, has formally presented his diplomatic credentials to Sudan’s de facto leader, General Abdel Fattah al-Burhan, in a ceremony in Khartoum that…

Read at Goobjoog EnglishHeadline and extract © Goobjoog English — reproduced for reference, full article at the publisher.
Caasimada OnlineRegionalSomaliAsad Cabdullahi Mataan15 Aug 2026

Jeneraal Jimcaale iyo ciidamo taabacsanaa DF oo dib ugu biiray ciidamada Puntland

Garoowe (Caasimada Online) — Jeneraal Jimcaale Jaamac Takar, oo hoggaamiya ciidamada Danab ee fadhigoodu yahay xerada Ligle ee Garoowe, ayaa ugu dambeyn aqbalay in isaga iyo ciidamadiisu dib uga mid noqdaan ciidamada difaaca Puntland,…

Read at Caasimada OnlineHeadline and extract © Caasimada Online — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie14 Aug 2026

Young Ethiopian Diaspora from Canada Embark on Month-Long Journey to Reconnect with Their Roots

Addis Ababa, August 14, 2026 (FMC) — Nearly 120 second-generation Ethiopians and their family members from Canada have embarked on a month-long journey to Ethiopia to reconnect with their heritage through cultural exchange, community…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Caasimada OnlineRegionalSomaliGuuleed Muuse14 Aug 2026

Wasaaradda a/dibadda Soomaaliya oo iska difaacday eedeymo culus oo uga yimid hanti-dhowrka

Muqdisho (Caasimada Online) – Wasiirka Arrimaha Dibadda iyo Iskaashiga Caalamiga ah ee Soomaaliya, Cabdisalaan Cabdi Cali (Dhaay) ayaa ka hadlay eedeymo culus oo uga yimid Xafiiska Hanti-dhowrka Guud ee Soomaaliya, kuwaas oo ku saabsanaa…

Read at Caasimada OnlineHeadline and extract © Caasimada Online — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele14 Aug 2026

ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለመላ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት

በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ ታሪክና ባህል ሆኖ እየተከናወነ ያለው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መካሄድ ከጀመረ እነሆ ዛሬ ነሐሴ 8/2018 ዓ.ም አንድ ወር አስቆጠረ፡፡ ሂደቱ በሀገራችን ሲከናወን ለመጀመሪያ ጊዜ እንደመሆኑ፣ ለምክክር የቀረቡ አጀንዳዎች እጅግ መሰረታዊና ሀገራዊ ፋይዳቸው የጎላ እንደመሆናቸው እንዲሁም የሀገራችንን ብዙኃነት መሰረት ያደረጉ ፍላጎቶች በርካታ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie14 Aug 2026

The Fault Line Ethiopia Can No Longer Afford to Leave Exposed

Addis Ababa, August 14, 2026 (FMC) — There are moments in a nation’s history when the line between an internal political crisis and a wider national-security threat becomes dangerously thin. Ethiopia is confronting such a moment. What may…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu14 Aug 2026

ባንዳ የሚሞተው ለሆዱ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ በተለየ ወታደራዊ ጥበብ በፍጥነት ፈጣን ምላሽ ሰጪና አስቀድሞ ስጋቶችን መከላከል የሚችል የመከላከያ ዋነኛ መቺ ሀይል ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ውይይት ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Goobjoog EnglishRegionalTomno Dominic14 Aug 2026

President Mohamud Urges Parliament to Focus on Elections, Political Reform and National Unity

GOOBJOOG NEWS | MOGADISHU: Federal government of Somalia President Hassan Sheikh Mohamud has urged parliament to focus on the country’s political transition, elections and development of the political party system as lawmakers enter a…

Read at Goobjoog EnglishHeadline and extract © Goobjoog English — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele14 Aug 2026

በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሰላምና ደህንነት ችግሮችን ለመፍታት ያለመው ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 36ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የፖሊሲ አካላት ጉባዔ በኡጋንዳ መዲና ካምፓላ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የሁሉም አባል ሀገራት ከፍተኛ ኤክስፐርቶች፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮችና ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ በመድረኩ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚስተዋሉ የሰላምና የደኅንነት…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele14 Aug 2026

“ሀሮሜ”፣ በኦሮሚያ ክልል ለአርሶ አደሮች ምቹና ዘመናዊ መኖሪያን የመፍጠር ሒደት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ብዙ የመልማት አቅም እያላቸውና ተረስተው የቆዩ የገጠር አካባቢዎችን በማልማት ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ነው፡፡ ለዚህም በከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት በገጠር አካባቢዎች በመተግበር የአርሶ አደሮች የኑሮ ዘይቤ እንዲሻሻል እያደረገ ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል በዚሁ እሳቤ መሠረት “ሀሮሜ” በሚል ስያሜ በተሰየመ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu14 Aug 2026

የወላይታ ሕዝብ ታሪክ ተመራማሪ አቶ አብራሃም ባቾሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ሕዝብ ታሪክ ተመራማሪና የሶዶ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ የነበሩት አቶ አብራሃም ባቾሬ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ አብራሃም ባቾሬ በሕይወት ዘመናቸው በልማት፣ በአስተዳደር፣ በኮሙኒኬሽን፣ በባህል ጥናትና በማኅበረሰብ ዕርቅ ዘርፍ ለሀገርና ለሕዝብ ጉልህ ዐሻራቸውን አሳርፈዋል።…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedsosina alemayehu14 Aug 2026

የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ የኢትዮጵያ ጉዞውን ጀምረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንንና ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ ልዑክ ዛሬ ከካናዳ ወደ ኢትዮጵያ ጉዞውን ጀምሯል። በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ቴዎድሮስ ግርማ ልዑኩ ከቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲነሳም አሸኛኘት አድርገዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደሩ ይህ ዓይነቱ ጅማሮ የዳያስፖራውን ትውልድ ከኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.