Skip to content
Breaking News

Aggregated

The Wire

3135 headlines · 42 sources · updated 1 minute ago

What the rest of the world is publishing about the Horn of Africa — and what the Horn's own newsrooms are publishing about everywhere else.

These are headlines published by other newsrooms, not Hornafrika reporting. We show the headline, a short extract and a link; the full article stays with the publisher who wrote it, and copyright in each headline and extract remains with that publisher. How the wire works

ScopeHorn of AfricaWorldHeadlines naming Somalia, Ethiopia, Djibouti or Eritrea.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn15 Aug 2026

የኢትዮጵያን የባህር በር ባለቤትነት ማረጋገጥ ለቀጣናው የጋራ ብልጽግና መሰረት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላትና በፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ የባህር በር የማግኘት ጥያቄዋ በምኞት ብቻ የሚቀር አይደለም። ኢኮኖሚና መጻዒ ዕድል ሁልጊዜም የተሳሰሩ በመሆናቸው የባህር በር ወሳኝና አስገዳጅ ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያ በጀመረችው አስደናቂ ትጋት የኢንዱስትሪዋ መስፋፋት፣ የግብርና ምርትና ምርታማነቷ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie15 Aug 2026

Ethiopia, U.S. Explore Critical Minerals as New Avenue for Strategic Economic Partnership

Addis Ababa, August 15, 2026 (FMC) — Ethiopia and the United States have reaffirmed their commitment to strengthening strategic and economic relations, with the two sides exploring new areas of cooperation and discussing shared priorities.…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Horn DiplomatHornMohamed Duale15 Aug 2026

Somaliland President Returns Home After Kenya Visit

https://www.horndiplomat.com/feed/ By: Mohamed Duale HARGEISA, Aug 15 (Horndiplomat) — Somaliland President Abdirahman Mohamed Abdullahi (Irro) returned home on Saturday after concluding a working visit to Kenya, where he held talks with…

Read at Horn DiplomatHeadline and extract © Horn Diplomat — reproduced for reference, full article at the publisher.
Caasimada OnlineRegionalSomaliJamaal Maxamed15 Aug 2026

DF oo ku adkeysatay safarka Xasan Sheekh ee Gaalkacyo kadib digniintii Puntland

Gaalkacyo (Caasimada Online) – Dowladda Federaalka Soomaaliya ayaa jawaab adag ka bixisay hadalkii Puntland, kadib markii ay ka digtay safar ay sheegtay in Madaxweyne Xasan Sheekh Maxamuud uu qorsheynayo inuu ku tago koonfurta magaalada…

Read at Caasimada OnlineHeadline and extract © Caasimada Online — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew15 Aug 2026

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ 864 የፖሊስ መኮንኖችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ በሁለተኛ ዙር የሰለጠኑ 864 የፖሊስ መኮንኖች መርቀናል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ተመራቂ የፖሊስ መኮንኖቹ በቆይታቸው ያገኙት እውቀት ለላቀ ፖሊሳዊ ስብዕና የሚያበቃ ነው፡፡ ተመራቂዎቹ ወደ ስራ ሲሰማሩም ያለ አድልዎና ልዩነት በታማኝነት፣…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Somaliland StandardRegionaladmin15 Aug 2026

Fighting between government forces and Al-Shabab enters second day in Lower Shabelle region

Reports from the Lower Shabelle region indicate that the Somali National Army clashed with Al-Shabab militants yesterday and today on the outskirts of Mubaraak area in that region. On Friday, government forces launched a major attack on…

Read at Somaliland StandardHeadline and extract © Somaliland Standard — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedtigist gizachew15 Aug 2026

የባሕር ዳር ስታዲየም ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን የካፍ ፍቃድ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ዝቅተኛ መመዘኛ በማሟላት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን ፍቃድ አግኝቷል፡፡ የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጋሻው ተቀባ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ የካፍን መስፈርቶች በመከተል ስታዲየሙ ለዓለም አቀፍ ውድድሮች ብቁ እንዲሆን…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn15 Aug 2026

የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሌሎች ሀገራት ጥፋት ላይ ጥቅምን ለማስከበር የሚታትረው የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ ከአፍሪካ ቀንድ ትርምስ ጀርባ የሴራ መረቡን ዘርግቶ ደም ማቃባት ከጀመረ ዓመታትን ቆጥሯል። የካይሮ የጥፋት ተልዕኮ መነሻው ምክንያታዊ ያልሆነ ግትርነት መዳረሻው ደግሞ ጥፋት እና የሀገራትን የብልፅግና ጉዞ ማጨናገፍ ነው። የዚህ ሴራ ገፈት ቀማሽ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Caasimada OnlineRegionalSomaliJamaal Maxamed15 Aug 2026

Jaamac oo guddoomiyay kulankii ugu horreeyay BF – Maxaa kasoo baxay?

Muqdisho (Caasimada Online) – Guddoomiyaha Golaha Shacabka Soomaaliya, Mudane Cabdulqaadir Maxamed Nuur (Jaamac) ayaa maanta guddoomiyay kulankiisii ugu horreeyay ee Baarlamaanka tan iyo markii Isniintii lagu doortay xarunta Villa Hargeysa…

Read at Caasimada OnlineHeadline and extract © Caasimada Online — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana BroadcastingRegionalState-affiliatedMesafint Brlie15 Aug 2026

ENDF Chief of Staff Sees Special Operations Command as Ethiopia’s Strategic Edge Against Emerging Threats

Addis Ababa, August 15, 2026 (FMC) — Chief of Staff of the Ethiopian National Defense Force (ENDF) Field Marshal Berhanu Jula has described the Special Operations Command as a strategic force giving Ethiopia a decisive edge in rapidly…

Read at Fana BroadcastingHeadline and extract © Fana Broadcasting — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedHailemaryam Tegegn15 Aug 2026

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ድምፅ የሆነችባቸው የብሪክስ መድረኮች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በተደረጉ የብሪክስ መድረኮች አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ተቋማት እውነተኛ ውክልና እንዲኖራቸው እየሞገተች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2023 በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው የብሪክስ ጉባኤ አባል ሆና ከተጋበዘች ጀምሮ በ2024 በሩሲያ ካዛን ከተማ በተካሄደው 16ኛው የብሪክስ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Caasimada OnlineRegionalSomaliJamaal Maxamed15 Aug 2026

DF oo shaacisay natiijada Imtixaanka shahaadiga ah + Ardayda gashay kaalimaha hore

Muqdisho (Caasimada Online) – Wasaaradda Waxbarashada Soomaaliya ayaa maanta oo Sabti ah shaacisay natiijada imtixaanka shahaadiga fasalka 12-aad ee sanad-dugsiyeedka 2025 2026-ka iyo ardeyda ka galay kaalmaha hore. War-saxaafadeed kasoo…

Read at Caasimada OnlineHeadline and extract © Caasimada Online — reproduced for reference, full article at the publisher.
Goobjoog EnglishRegionalTomno Dominic15 Aug 2026

Somali PM Congratulates Top Three National Exam Students, Pledges Full University Scholarships

GOOBJOOG NEWS|MOGADISHU: The Prime Minister of the Federal Government of Somalia, Hamza Abdi Barre, has personally congratulated the three students who secured the highest marks in this year’s National Secondary School Examinations. In his…

Read at Goobjoog EnglishHeadline and extract © Goobjoog English — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay15 Aug 2026

የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር። በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ በሀሮ ጉራቲ እና በሀሪሮ አካባቢዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል (ሶላር) ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን÷…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedemebet sisay15 Aug 2026

የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶላር ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር። በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ በሀሮ ጉራቲ እና በሀሪሮ አካባቢዎች የተገነቡት የፀሐይ ኃይል (ሶላር) ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን÷…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Somaliland StandardRegionaladmin15 Aug 2026

NISA Announces to have Eliminated nine Al-Shabaab members in a planned airstrike in Middle Shabelle region

The Somali National Intelligence and Security Agency (NISA) in close collaboration with international partners carried out a planned airstrike that took place in the Warisse area, which lies 25 km from Jawhar city in Middle Shabelle…

Read at Somaliland StandardHeadline and extract © Somaliland Standard — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በተያዘው ክረምት ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን በጤና በጎ ፈቃድ ለማከም የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የዓይን እና የጆሮ ሕክምና፣ የደም ግፊት፣ የስኳር በሽታ፣…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMelaku Gedif15 Aug 2026

ዓለም የንቦችን ቀን በስብሰባ ስታከብር፣ እኛ አሻራችንን በማሳረፍ ተስማሚ ሥነ ምሕዳር በመፍጠር የማር ምርታችንን ከአፍሪካ ቀዳሚ በማድረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ንቦች በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆኑ ጥቃቅን ፍጥረታት መካከል ይመደባሉ። የእፅዋትን የአበባ ብናኝ በማዘዋወር ረገድ የሚጫወቱት ሚና ለምግብ ዋስትና እና ለብዝሃ ሕይወት ህልውና ወሳኝ መሰረት ነው። ዛሬ የዓለም ዓቀፍ የማር ንብ ቀን ነው፡፡ ቀኑ እነዚህን ድንቅ ሰራተኞች የምናስብበት ቀን ብቻ ሳይሆን፣ ከሰው ልጅ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

የምክክር ጉባዔው አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ትልቅ መድረክ ነው አሉ ተመካካሪዎች። በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የሚወክሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በስምንት ዐበይት አጀንዳዎች ላይ ጥልቅና አሳታፊ ምክክር እያካሄዱ ይገኛሉ፡፡ ተስፋዬ ደጀኔ የተባሉ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር እንደሆነች አሳይታለች- ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር መሆኗን አሳይታለች አሉ የአጀንዳ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎች መካከል አቶ አሚን ሙሰባ ÷ ከዚህ በፊት በነበሩ መንግስታት የምክክር እድል እንዳልነበር አስታውሰው፣አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያውያን ችግሮቻቸውን ለመፍታት ምክክር እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አለመግባባቶች…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

የባንዳና ባዕዳ ሴራ አስፈጻሚው ሕገ ወጡ ሕወሓት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት መካከል እልፍ ችግሮችንና መሰናክሎችን በልጆቿ ቆራጥነት፣ አንድነት እና ጀግንነት ተሻግራ ለትውልድ ቆይታለች፡፡ በእነዚህ የሺህ ዓመታት መልካምና አስቸጋሪ ጉዞዎቿ ውስጣዊ ችግሮችንና ከውጭ የተቃጡ ተግዳሮቶችን በድል ተሻግራ ዛሬ ላይ ደርሳች፡፡ ኢትዮጵያ የምትገኝበት ቀጣና፣ የነጻነት ታሪኳ እና የተፈጥሮ ሀብቷ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

ሀገራዊ ምክክሩ የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ያስችላል – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ አለመግባባቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች። ከፋና ዲጂታል ጋር ቆይታ ያደረጉት የመዲናዋ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተመካክሮ መፍታት ዘመኑን የዋጀና ቅቡልነት ያለው አካሄድ ነው። የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ ባህሩ…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.
Fana Broadcasting (Amharic)RegionalAmharicState-affiliatedMikias Ayele15 Aug 2026

የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካናዳ የተወለዱ ሕጻናትና ታዳጊዎች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ 120 አባላት ያሉት የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራ አገልግሎት አቀባበል ተደርጎለታል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ለአንድ ወር በሚኖራቸው ቆይታ በባሕል…

Read at Fana Broadcasting (Amharic)Headline and extract © Fana Broadcasting (Amharic) — reproduced for reference, full article at the publisher.