ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያዩ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከብሪክስ ጉባዔ ጎን ለጎን ከፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ገልጸዋል፡፡ The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…
PM Abiy Tells BRICS Leaders Countries Can Manage Differences, Pursue Common Purpose Without Becoming Alike↗
Addis Ababa, September 13, 2026 (FMC) — Prime Minister Abiy Ahmed has told BRICS leaders that countries can manage their differences and pursue a common purpose without having to become alike, placing the ability to work across divergence…
ከዘመን ሽግግር ባሻገር፡ የማንሠራራት ታሪካዊ ምዕራፍ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ የዘመን መለወጫን ስናከብር አብዛኛውን ጊዜ ትኩረታችን ያሳለፍነውን ዓመት በሰላም ሸኝቶ አዲሱን ዓመት በደስታ በመቀበል የዕለት ተዕለት ሕይወታችንን በቀን መቁጠሪያዎች ለውጥ ውስጥ ማስተናገድ ላይ የተወሰነ ነው። ሆኖም አሁን የምንገኝበት ወቅት ከወትሮው የተለየና ከዓመት ወደ ዓመት ከተደረገ ተራ የጊዜ ሽግግር እጅግ…
A WILDFLOWER TAMED INTO PLASTIC↗
In the middle of Shola Market, a man carries a basket overflowing with artificial yellow flowers, shaped like Adey Abeba (Bidens macroptera), the bloom most...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከካዛኪስታን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከካዛኪስታን ፕሬዚዳንት ቃሲም ጆማርት ቶካዬቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የብሪክስ ጉባዔ 2ኛው ቀን ላይ ከካዛኪስታን ፕሬዚዳንት ቃሲም ጆማርት ቶካዬቭ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል። በውይይታቸውም በዲጂታላይዜሽን፣…
Xiisadda Masar iyo Itoobiya – Shiinaha oo dhinac raacay↗
Qaahira (Caasimada Online) – Shiinaha ayaa si cad u taageeray xaqa Masar ay u leedahay ilaalinta ammaankeeda biyaha, xilli uu sii xoogeysanayo khilaafka muddada dheer kala dhexeeya Itoobiya ee ku saabsan biyaha webiga Niil iyo…
Paying More, Receiving Less, as New Year Squeeze Reaches Markets↗
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. PM Abiy Connects Ethiopia’s Global Air Network, Regional Electricity and AU Seat to Wider BRICS-Africa Partnership↗
Addis Ababa, September 13, 2026 (FMC) — Prime Minister Abiy Ahmed has connected Ethiopia’s global air network, regional electricity links and the African Union’s presence in Addis Ababa to the country’s role in advancing wider partnership…
Agri Officials Bet Billions of Dollars on Sorghum, with Farmers Carrying Most↗
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. A Living Legacy of Friendship: H.E Adut Salva Kiir Plants Trees at President Salva Kiir’s Village of Legacy, in Addis Ababa↗
#Advertorial Addis Ababa, Ethiopia — In a powerful gesture symbolizing friendship, solidarity, and the enduring bonds between the peoples of South Sudan and Ethiopia, Hon. Adut Salva Kiir, Senior Presidential Envoy on Special Programs, has…
A Deadline Passes, Two Dozen Private Colleges Wait on a Verdict↗
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው በ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባኤ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉባዔው ፥ ማናቸውም አይነት ዓለም አቀፋዊ…
A Soap Trademark Fight Ends in Damages Pay↗
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. ቼልሲ እና ሊቨርፑል ነጥብ ጣሉ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ ቼልሲ እና ሊቨርፑል ከተጋጣሚዎቻቸው ጋር አቻ በመለያየት ነጥብ ጥለዋል። በዚህ ዓመት ወደ ሊጉ የተቀላቀለቀውን ሃል ሲቲን በሜዳው ያስተናገደው የለንደኑ ክለብ ቸልሲ2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡ የቼልሲን ግቦች ሞርጋን ሮጀርስ እና ጇ ፔድሮ ግቦችን ሲያስቆሩ ቤሎሚ…
Ethiopian Airlines, ASKY Take Their Wrench to West Africa↗
Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail...
Read at Addis Fortune ↗Headline and extract © Addis Fortune — reproduced for reference, full article at the publisher. PM Abiy Calls for BRICS Coordinating Track Ahead of Ethiopia-hosted COP32↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has called for a practical BRICS coordinating track ahead of COP32, proposing a process to turn shared climate and development priorities into areas of agreement…
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሩሲያ ቁልፍ አጋር ናት – ፕሬዚዳንት ፑቲን↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር የሩሲያ ቁልፍና አስተማማኝ አጋር ናት አሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ተወያይተዋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን በዚሁ ወቅት፥ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር የሩሲያ የረጅም ጊዜ እና…
Ethiopia Finds Its Place at the Front Table of a Changing World↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — The world is changing its shape. Power is no longer concentrated as it once was; economic weight is spreading, new centers of influence are emerging, and countries across the Global South are seeking…
Abiy Pushes BRICS Economic Partnerships, Holds Red Sea Security Talks↗
https://www.horndiplomat.com/feed/ By: Mohamed Duale NEW DELHI, Sept 12 – Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed called for stronger economic partnerships within BRICS on Saturday and held separate talks with leaders from Iran, India,…
Read at Horn Diplomat ↗Headline and extract © Horn Diplomat — reproduced for reference, full article at the publisher. PM Abiy Ahmed Meets Vietnamese Prime Minister Lê Minh Hưng on Expanding Ethiopia-Vietnam Cooperation↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has held talks with Vietnamese Prime Minister Lê Minh Hưng on the sidelines of the 18th BRICS Leaders’ Summit in New Delhi, with the two leaders discussing ways to…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን የቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን አግኝቼ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል። በውይይቱም በኢትዮጵያ እና ቪየትናም መካከል…
Malaysia’s PM Anwar Ibrahim Invites Ethiopia to Open Embassy in Kuala Lumpur, Appreciates Ethiopia’s Support for Malaysia’s BRICS Engagement↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Malaysian Prime Minister Anwar Ibrahim has invited Ethiopia to open an embassy in Kuala Lumpur and expressed appreciation for Ethiopia’s support for Malaysia’s engagement with BRICS, as the two…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተገናኝተን በኢትዮጵያ እና ሩሲያ…
Ethiopia a Long-Standing and Reliable Partner for #Russia in Africa, Says President Putin↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Russian President Vladimir Putin has described Ethiopia as a long-standing and reliable partner for Russia in Africa, highlighting the growing momentum in bilateral trade, education and broader…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ጋር ተወያዩ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ከልዑል ሼህ ኻሊድ ቢን ሙሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከ18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን፣ ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ከልዑል ሼህ ኻሊድ ቢን ሙሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር…
PM Abiy and President Putin Reaffirm Strategic Ethiopia-Russia Partnership, Expand Focus on Trade, Education and Technology↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed and Russian President Vladimir Putin have reaffirmed their commitment to strengthening the strategic partnership between Ethiopia and Russia, with their…
ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጥሪ አቀረቡ↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጋር ውይይት አድርገዋል። በዚሁ ወቅት የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም፣ ኢትዮጵያ…
PM Abiy Ahmed, Abu Dhabi Crown Prince Discuss BRICS Priorities, Stronger Ethiopia-UAE Cooperation↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed and Crown Prince of Abu Dhabi Sheikh Khaled bin Mohamed bin Zayed Al Nahyan have discussed key BRICS priorities and ways to strengthen cooperation between Ethiopia…
በሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የተወደሰው የኢትዮጵያ ሚና↗
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት በጀመረችው የዲፕሎማሲ ከፍታ ጉዞዋ ከቀጣናውና ከአህጉሪቱ የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ባሻገር ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን እያጎላች ቀጥላለች፡፡ የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፤ ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነት ያላትን ሚና በተመለከተ በአድናቆት የመሰከሩትም ይህንኑ እውነት ነው፡፡ የሕንዷ ኒው…
PM Abiy Reaffirms Ethiopia’s Readiness to Build BRICS Partnerships in Minerals, Renewable Energy and Industry↗
Addis Ababa, September 12, 2026 (FMC) — Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed has reaffirmed Ethiopia’s readiness to build partnerships within BRICS around minerals, renewable energy and the country’s growing industrial base, while stressing…